EDP
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow

Subscribe to our Newsletter







ኢዴፓ ዓርብ እለት በመቀሌ ስብሰባ ያካሂዳል E-mail
Monday, 10 May 2010 23:33
የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ዓርብ ግንቦት 6 ቀን 2002 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ሕዝባዊ ስብሰባ እንደሚያካሂድ ከፓርቲው ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ አመለከተ።

የምረጡኝ ቅስቀሳ የሚደረግበት ጊዜ ከመጠናቀቁ በፊት ሕዝባዊ ስብሰባ ለማካሄድ በእቅድ ከያዛቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ መቀሌ መሆኑን ጽ/ቤቱ ጠቅሶ፣ ስብሰባውን የተሳካ ለማድረግ በስፍራው የሚገኙ አባላት ቅድመ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ላይ መሆናቸውን ጨምሮ ገልጿል።

በዚሁ መሰረት፣ ስብሰባው የሚካሄድበትን ቀን በመግለጽ አዳራሽ ለማግኘት ለክልሉ የመንግስት አካላት ደብዳቤ የተጻፈ መሆኑን ጽ/ቤቱ ገልፆ፤ ይህንኑ ስራ ለማስተባበርና የቅስቀሳ ስራውን ለማከናወን በአቶ ነፃነት ደመላሽ የተመራ ቡድን ወደ ስፍራው መንቀሳቀሱን አመልክቷል። 
 

Ethiopian Democratic Party - Election 2010 Campaign
(Photo slideshow)

edpLalibelacustom

ከሌሎች የዜና ምንጮች