ኢዴፓ የስም ለውጥ ሰርተፊኬቱን ከምርጫ ቦርድ ተቀበለ
ቀደም ሲል “ኢዴአፓ - መድህን” በሚል ስያሜ ይጠራ የነበረው ፓርቲ ባለፈው ዓመት በጥር ወር ባካሄደው አራተኛ ድርጅታዊ ጠቅላላ ጉባዔ የመተዳደሪያ ደንብ ማሻሻያ በማድረግ ፓርቲው፤ “የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)” በሚል ስያሜ እንዲጠራ የስም ለውጥ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወቃል።
Read more...
ፓርቲዎች የተደራደሩበት ሰነድ አዋጅ ሆኖ በፓርላማ ፀደቀ
በቅድሚያ በአራት ፓርቲዎች በኋላም በስልሳ አምስት ፓርቲዎች ድርድር ተደርጎበት የሀገሪቱ የምርጫ ህጎች አካል ይሆን ዘንድ በአዋጅ እንዲወጣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ሰነድ “የፖለቲካ ፓርቲዎችን የምርጫ ሥነ-ምግባር ለመደንገግ የወጣ አዋጅ” በሚል ርዕስ በምክር ቤቱ የፀደቀ መሆኑን ከስፍራው የደረሰን ዜና አመለከተ።
Read more...
ኢዴፓ በፓርላማ ውይይት የሚደረግበት አጀንዳ አቀረበ
የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተቀዋሚዎች ቀን ውይይት የሚደረግበት አጀንዳ ያቀረበ መሆኑን በፓርላማ የኢዴፓ ተጠሪ አስታወቁ።
Read more...
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢዴፓ ተጠሪ የሆኑት የተከበሩ አቶ አብዱራህማን አህመዲን በላኩልን መረጃ መሰረት፣ ምክር ቤቱ በተቀዋሚዎች ቀን ውይይት እንዲያደረግበት በኢዴፓ በኩል የቀረበው አጀንዳ “የነዳጅ ዋጋ ተመንና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየናረ የመጣውን የኑሮ ውድነትን” በተመለከተ መሆኑ ታውቋል። ፓርቲዎች የተስማሙበት ሰነድ ለፓርላማ ቀረበየፖለቲካ ፓርቲዎችን የምርጫ ስነምግባር ለመደንገግ የወጣ ረቂቅ አዋጅ ቀደም ሲል አራት ፓርቲዎች በኋላም 65 ፓርቲዎች የተስማሙበት ሰነድ “የፖለቲካ ፓርቲዎችን የምርጫ ስነምግባር ለመደንገግ የወጣ አዋጅ” በሚል ርዕስ በአዋጅ መልክ ተዘጋጅቶ ለፓርላማ መቅረቡ ታወቀ፡፡ በመቀሌ የሚገኙ አባላቱ መልቀቃቸውን እንደማያውቅ ኢዴፓ አስታወቀ
በመቀሌ የሚገኙ የኢዴፓ አባላት ከፓርቲው መልቀቃቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ የአማርኛው ዝግጅት ክፍል በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል
፡፡ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ የፓርቲው ጽ/ቤት በሰጠው ማብራሪያ፤ “ፓርቲው ባለው ደንብ መሰረት አንድ አባል የሚለቅበትም ሆነ አባል የሚሆንበት የአሰራር ሥርዓት ተዘርግቷል፡፡
Read more...
|
|
|
| Page 4 of 12 |








