Ethiopian Democratic Party

  • Increase font size
  • Default font size
  • Decrease font size

የዘንድሮው ምርጫ ግንቦት 15 ቀን ይካሄዳል ተባለ

E-mail

በሀገሪቱ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫውን የአፈጻጸም ሂደት በያዘው የጊዜ ሰሌዳ ላይ ያላቸውን አስተያየት እንዲሰጡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በኩል በተደረገው ጥሪ መሰረት የኢዴፓ ተወካዮች በቦርዱ ጽ/ቤት በመገኘት አስተያየት ማቅረባቸውን የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ መንበር የሆኑት አቶ ደረጀ ደበበ አስታወቁ፡፡

Read more...
 

በተቃዋሚ ፓርቲዎችና በኢህአዴግ መካከል የተጀመረው ድርድር የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ

E-mail
16 የአጀንዳ ነጥቦችም ለቀጣይ ድርድር ቀርበዋል ተባለ


 

የኢዴፓ ማዕከላዊ ምክር ቤት ውሳኔዎችን አሳለፈ

E-mail

የኢዴፓ ማዕከላዊ ምክር ቤት ሁለት ተከታታይ ስብሰባዎችን በማካሄድ በመጪው ግንቦት ወር 2002 ዓ.ም በሚካሄደው አገራዊና ክልላዊ ምርጫና በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊና ጥልቅ ውይይት በማካሄድ ውሳኔዎች ማሳለፉን ከፓርቲው የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ያገኘነው መረጃ አመለከተ፡፡

Read more...
 

ኢዴፓ በኢህአዴግና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል በሚካሄደው ድርድር በመሳተፍ ላይ መሆኑ ታወቀ

E-mail

የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በኢህአዴግና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል በሚካሄደው ድርድር በአራት ተወካዮቹ አማካይነት በመሳተፍ ላይ መሆኑን ከፓርቲው የውጭ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ አመለከተ፡፡ ኢዴፓን ወክለው በዚህ ድርድር ላይ የሚሳተፉት አቶ ሙሼ ሰሙ፣ አቶ አብዱራህማን አህመዲን፣ አቶ መስፍን መንግስቱ እና አቶ ደረጀ ደበበ መሆናቸውም ታውቋል፡፡

Read more...
 

ኢዴፓ በ2001 ዓ.ም ያከናወናቸውን ተግባራት ለመገናኛ ብዙሃን ገለጸ

E-mail

የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የፖለቲካ ፓርቲዎች በ2001 ዓ.ም ያከናወኗቸውን ተግባራት እንዲገልጹ ባቀረበው ጥያቄ መሰረት፣ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በኩል በዓመቱ የተከናወኑ ተግባራትን የሚገልጽ ሪፖርት ተዘጋጅቶ መላኩን የፓርቲው ጽ/ቤት አስታወቀ።

Read more...
 


Page 7 of 12
EDP
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow

Subscribe to our Newsletter







በብዛት የተነበቡ

  • ኢዴፓ በሀዋሳ ያካሄደው ስብሰባ ውጤታማ ሆኖ ተጠናቀቀ
    Read more...
  • የኢዴፓ ማዕከላዊ ምክር ቤት አባላት
    Read more...
  • ይድረስ ለአቶ ገብሩ አስራት (ከአብዱራህማን አህመዲን - በግል)
    Read more...
  • የኢዴፓ አመራር ከአውሮጳ አምባሳደሮች ቡድን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያየ
    Read more...
  • የኢዴፓ የፖለቲካ ፕሮግራም
    Read more...